መጽአ ግእዝ ቤተሰብ April 12, 2019 ትርጉም፡ መጣ ዐረፍተ ነገር፡ አቡየ መጽአ እምሐገሮሙ (አባቴ ከሐገሩ መጣ) ልብ በል፡ አቡየ ማለት አባቴ ማለት ነው። “እም” ማለት “ከ” ማለት ነው – ከሐገሩ እንደማለት Author: ግእዝ ቤተሰብ